እህቶቻችን
ሞሪን አቼንግ እና ደኒያ ጋይል የተባበሩት መንግስታት ባልደረባ ቢሆኑም ድርጅቱ በኢትዮጵያ ላይ የሚያደርገውን ተፅዕኖና ደባ ያጋለጡ
ጀግኖች ናቸው። ሁለቱ እህቶቻችን ለህሊናቸው የቆሙ፤ ስለ እውነት የሞገቱና የታገሉ፤ ኢትዮጵያ ላይ የሚደረገው ደባ አግባብ አይደለም
ያሉ፤ የየዘርፋቸው (IOM- Ethiopia & UNFPA Ethiopia ) የኢትዮጵያ ኃላፊዎች ቢሆኑም በወቅቱ የኢትዮጵያ
ጉዳይ ላይ የነሱ ሃሳብ እንዳይካተት የታገዱ፤ ስለደባውም በቁጭት የተናገሩ ናቸው። እህቶቻችን የኢትዮጵያ ባለውለታዎች ናቸው። ለሀገራችን
በፈታኝ ወቅት የደረሱ።
የተባበሩት
መንግስታት ብዙ ፈተናዎች ያሉበት ድርጅት መሆኑ ግልፅ ነው። ድርጅቱ ዘረኝነት የተንሰራፋበትና የምዕራባውያን ጉዳይ ማስፈፀሚያ ድርጅት
መሆኑን የዓለም ህብረተሰብ ያወቀው ነው። በተለይ ግን በኢትዮጵያ ላይ ያለው ገለልተኛ ያልሆነ አቋም እጅግ አሳሳቢ ነው። ስለዚህ
ድርጅቱ ላይ የተቻለንን ያህል ዘመቻ በማድረግና ችግሮቹን በማጋለጥ ለውጥ እንዲያመጣ ግፊት ማድረጉን መቀጠል ያለብን ሲሆን፤ በተጓዳኘም
ለኢትዮጵያ ካላቸው ቅን አመለካከት የተነሳ በድርጀቱ ኢትዮጵያ ላይ ደባ አይፈፀም ያሉ እህቶቻችን ወደ ስራ ገበታቸው እንዲመለሱ
በጋራ መታገል አለበን። ይህንን ትግል በተለይ በትዊተር ላይ በመሳተፍ በኩላችንን ዛሬውኑ እንወጣ።
ብዙ
ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች ሰሞኑን በትዊተር ላያ ካጋሩት መልዕክቶች ጥቂቶቹ ከዚህ በታች ተካተዋል።
Deeply saddening that @antonioguterres & @IOMchief resorted to silencing black woman, instead of sorting out the United Nations. Suspending black woman of courage, who exposed the unprincipled nature of the @UN is unacceptable.
— 𝘽𝙚𝙠𝙚𝙡𝙚 𝙒𝙤𝙮𝙚𝙘𝙝𝙖 (@BekeleWoyecha) October 12, 2021
Reinstate #MaureenAchieng #WeAreMaureenAchieng pic.twitter.com/YdyauNXlWq
Dear @MaureenAAchieng thank you for standing for the truth
— EthiopiaዬKiyya 🇪🇹 💚 💛 ❤ 🇪🇹 (@Ethiopi77807325) October 12, 2021
🙌🏿🙏🏿❤!
Millions of us inspired by your courage to speak up against wrong doing of those in position of power, within @UN!@antonioguterres @IOMchief
stop victimizing the courageous #AfricanWomen! #IamMaureenAchieng pic.twitter.com/cE4SLeY2id
By recalling & suspending the two African women whistleblowers @MaureenAAchieng and Dennia Gayle, the @UN violated its own policy of "Protection Against Retaliation". #ReformtheUN #ReinstateMaureenAAchieng #ReinstateDenniaGayle https://t.co/b0QG07dmAf https://t.co/3WAcImnFyM pic.twitter.com/wbj7et7J1v
— Blen Mamo Diriba (@BlenMamoDT) October 12, 2021
Here we go again: UN recalled a
— Dr. Ir. Middle Lander (@LanderMiddle) October 12, 2021
2nd senior UN official from #Ethiopia.This time it is Dennia Gayle, the UN Population Fund representative.
Yesterday, UN put the IOM representative, Maureen Achieng, on admisrraive leave.
UN is recalling the wrong people. https://t.co/ki3lwHXHXm